መጋቢት 7/2015 ዓ.ም የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ ም የ12ኛ የመልቀቂያ ፈተና ወስደው የማሻሻያ ፕሮግራም እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር የመደባቸውን የማህበራዊና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን በቱሉ አውሊያ እና መካነሰላም ግቢዎች እየተቀበለ ነው።የተማሪዎች ቅበላ መርሐ ግብር በነገው እለትም የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለወቅታዊ እና ፈጣን መረጃወች፦website- https://mkau.edu.et/
fakebook- https://www.facebook.com/Mekdela.Amba.University
twitter- https://twitter.com/mekdela_amba
LinkedIn- http://linkedin.com/company/mekdela-amba-university-mau
YouTube- https://www.youtube.com/channel/UCqWmoX39VBK8Augft6tZiEA

