የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንትአባላትና የግቢው ማህበረሰብ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ላይ ግንቦት12/2015 በደረሰው ድንገተኛ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ መምህራን የተሰመውን ጥልቅ ሀሰን ይገልጻል፡፡
ህይወታቸውን ላጡ መምህራን ቤተሰቦች ፣ወዳጅ ዘመድና ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛ ፡፡


የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንትአባላትና የግቢው ማህበረሰብ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ላይ ግንቦት12/2015 በደረሰው ድንገተኛ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ መምህራን የተሰመውን ጥልቅ ሀሰን ይገልጻል፡፡
ህይወታቸውን ላጡ መምህራን ቤተሰቦች ፣ወዳጅ ዘመድና ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛ ፡፡