በ2011የት/ትዘመንበመቅደላአምባዩኒቨርሲቲሰላማዊየመማርማስተማርንለማስፈንየተለያዩየሰላምእሴትግንባታመድረኮችተካሂደዋል፡፡መድረኮቹምከዩኒቨርሲቲውተማሪዎች፣ሰራተኞች፣ከሃይማኖትአባቶች፣ከፀጥታሃይሎች፣ከአካባቢውአስተዳደርአመራሮችናማ/ሰብጋርየተካሄዱናቸው፡፡
ዩኒቨርሲቲውበተማሪዎችየእንኳንደህናመጣችሁአቀባበልፕሮግራምላይየወሎላሊበላባህልቡድንንበመጋበዝለተማሪዎችልዩልዩመዝናኛዎችናአስተማሪመልዕክቶችንአስተላልፏል፡፡
የዩኒቨርሲቲውፕሬዚደንትዶ/ርታምሬዘውዴባስተላለፉትመልዕክትም “ዩኒቨርሲቲያችንየመማርማስተማርስራውንበተሳካሁኔታማከናወንየሚችለውሰላምሲሆርብቻነው፤ሰላምደግሞከሰዎችየምንጠብቀውሳይሆንበራሳችንለራሳችንየምናመጣውየህልውናችንመሰረትነው” ብለዋል፡፡ፕሬዚዳንቱአክለውምእንደገለፁትዩኒቨርሲቲውከሃይማኖትአባቶች፤ከሀገርሽማግሌዎች፣ከአካባቢውማህበረሰብናአመራርአካላትጋርየፈጠራቸውየሰላምእሴትግንባታየውይይትመድረኮችበሁሉምቦታበማንኛውምሰዓትሰላምእንድሰበክየራሳቸውንአስተዋፅኦእንደሚያበረክቱእምነታቸውንገልፀዋል፡፡
የመቅደላአምባዩኒቨርሲቲየቦርድሰብሳቢእናየፌዴሪየጠቅላይአቃቢህግሚኒስቴርዴኤታየሆኑትአቶገለታስዩምእንደገለፁትምዩኒቨርሲቲውከቅድመዝግጅትጀምሮልዩልዩአካላትንያሳተፈውይይትበማካሄድሰላምንሊያናጉየሚችሉችግሮችንእየለየናከማህበረሰቡጋርአብሮእየሰራእንደሆነገልፀዋል፡፡
ከዩኒቨርሲቲውሰራተኞችጋርበተፈጠረውየሰላምእሴትግንባታየምክክርመድረክላይየመቅደላአምባዩኒቨርሲቲየቦርድሰብሳቢእናየፌዴሪየጠቅላይአቃቢህግሚኒስቴርዴኤታየሆኑትአቶገለታስዩም ” ወላጆችእናንተንአምነውከሁሉምየሀገሪቱክፍልወደአካባቢያችሁየላኳቸውንተማሪዎችበአደራተቀብላችሁበእንክብካቤመያዝአለባችሁ”ብለዋል፡፡ተማሪዎችከተለያየአካባቢወደዚህመምጣታቸውንእንደመልካምእድልአይተንአካባቢውለአደናቃፊሁኔታዎችተጋላጭእንዳይሆንቅድመዝግጅትማድረግይገባልምብለዋል፡፡
አቶገለታከወረዳውአመራርአካላት፣የሀይማኖትአባቶችናከአካባቢውማህበረሰብጋርበተደረገውምየምክክርመድረክላይጠንካራየፀጥታተቋምያለመኖር፣የደባልሱስአምጭነገሮችመስፋፋት፣የዩኒቨርሲቲውየወሰንአለመከበር፣የአካባቢውየኑሮውድነትማሻቀብ፣የአሉባልታተጋላጭመሆን፣በመሰረተልማትእናበሃይማኖትዙሪያየሚነሱጥያቄዎችእንደችግርየተለዩመሆናቸውንአስረድተውሁሉምአካልበየደረጃውሃላፊነቱንመወጣትእንዳለበትገልፀዋል፡፡
በመጨረሻምየደ/ወሎዞንዋናአስተዳዳሪየሆኑትአቶእሸቱየሱፍየፀጥታሃይሉ፣የወረዳውአመራር፣የዩኒቨርሲቲውአመራርእናየአካባቢውማ/ሰብሁላችንምበየደረጃውፈጥነንወደስራበመግባትለተለዩችግሮችመቅረብእንደሚገባአሳስበዋል፡፡ ታህሳስ2/2011ዓ.ም