መቅደላ አምደባ ዩኒበቨርሲቲ ከደብረማርቆስ ዩኒቨረሲቲ ጋር በመተባበር የማጨጃና መውቂያ ማሽን ስልጠና ሰጠ፡፡

Agricultural economics Research news

ዪኒቨርሲቲው የላቀ የቴክኖሎጅ ሽግግር ለማድረግ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመካኒካል ኢንጅነሪን ፈጠራ ስራ የተስራ አድስ የመውቂያና ማጨጃ ማሽን ወደ ዩኒቨርሲቲው በማስገባት ቴክደኖሎጅው ለአካባቢው ማህበረሰብ ጥቅም ላይ እንድውል በደቡብ ወሎ ዞን ስር ከሚገኙ የሙያና ቴክኒክ ተቋማት የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎችና የፈጠራ ባለቤቶች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በተገኙበት የአጠቃቀም ስልጠናው ተሰጥቷል ፡፡ የፈጠራ ባለቤቶቹ አቶ አበበው ሽመልስ እና አቶ አማር አድስ በስልጠናው ወቅት እንደገለጹት ማሽኑ ከጤፍ ውጭ በሰዓት ግማሽ ሄክታር የሚያጭድና ከ15-40 ኩንታል በስዓት የመውቃት አቅም እንደሚችል ውገልጸዋል ፡፡ማሽኑ የግብርናውን ዘርፍ ከማዘመን ባሻገር የእናቶችና ህጻናት እንግልትን እንደሚቀንስ ገልጸዋል፡፡የስልጠናው ተሳታፍዎቹ ለፈጠራ ባለቤቶቹ ለፈጠራ ስራቸው አድናቆታቸውን ለግሰዋል፡፡

ለወቅታዊ እና ፈጣን መረጃዎች፦

website- https://mkau.edu.et/

fakebook- https://www.facebook.com/Mekdela.Amba.University

twitter- https://twitter.com/mekdela_amba

LinkedIn- http://linkedin.com/company/mekdela-amba-university-mau

YouTube- https://www.youtube.com/channel/UCqWmoX39VBK8Augft6tZiEA ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Leave a Reply

Your email address will not be published.