በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለመምህራንና ተመራማሪዎች በበጀት አጠቃቀም ዙሪያ ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡

Latest News

ህዳር 13/2015 ዓ.ም የኮሙኒኬሽን ዳይሬክሬት

እንደሚታወቀው የዩኒቨርሲቲዎች ተልዕኮ መማርማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እንድሁም የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት መስጠት ናቸው፡፡ በመሆኑም ቀደም ሲል ተጀማምረው የነበሩ የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ስራዎችን በአድስ መንፈስ በ2015 ዓ.ም ለመስራ ት ያስችል ዘንድ ተመራማሪዎች ስራቸውን ለማከናወን የሚያስቸግሩና ተጠያቂነትን ለማስቀረት የሚስችሉ የፋይናንስና የግዥ ስርዓቱ ላይ ግልፀንነት ለመፍጠር ያለመ ኦረንቴሽን ተሠቷል፡፡

ለወቅታዊ እና ፈጣን መረጃዎች፦

website- https://mkau.edu.et/

fakebook- https://www.facebook.com/Mekdela.Amba.University

twitter- https://twitter.com/mekdela_amba

LinkedIn- http://linkedin.com/company/mekdela-amba-university-mau

YouTube- https://www.youtube.com/channel/UCqWmoX39VBK8Augft6tZiEAከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Leave a Reply

Your email address will not be published.