በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለ300 ሴት አድስ 1ኛ አመት ተማሪዎች የህይወት ክህሎትና የስነተዋልዶ ጤና ስልጠናተሰጠ፡፡

Latest News

ዩኒቨርሲቲው  በሙያው  የሰለጠኑ አራትመምህራንንከደብረብርሃን በማስመጣት  ሴት ተማሪዎቹ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ስልጠና እንድያገኙ  ያደረገ ሲሆን ሁሉንም ተማሪዎች  ተሳታፊ ማድረግ ያልተቻለው  ከበጀት ውስንነት አንፃር  መሆኑ ተገልፀዋ፡፡

የስልጠናው  ተሳታፊ ተማሪዎች ይህ ስልጠና መሰጠቱ  እራሳቸውን ከተለያዩ  የተሳሳቱ አመለካከቶች ና ከማይጠቅሙ ልምዳዊ  ድርጊቶች ቆጥበውትምህርታቸው  ላይ  ተኩረት እንድደርጉና ለሚደርሱባቸው  ማህበራዊ ችግሮች  እራሳቸው የመፍትሄ  አካል  እንድሆኑ  የሚያስችል  ሰፊ ግንዛቤ  እንዳገኙ ገልፀዋል፡፡ {;��3�

Leave a Reply

Your email address will not be published.