የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪ ፖሊሶችን አደራጅቶ የስራ ስምሪት ኦሬንቴሽን ሰጠ

Uncategorized

ከትምህርትክፍሎችበተማሪዎችቀጥተኛተሳትፎናበራስተነሳሽነትየተመለመሉትየተማሪፖሊሶች  75 አባላትያሏቸውሲሆንበአንድየሃይልእእያንዳንዱ 25 አባላትባሉትሶስትየጋንታአደረጃጀቶችተደራጅቶሃላፊነቱንእንደሚወጣየዩኒቨርሲቲውየጥበቃናደህንነትዳይሬክቶሬትዳይሬክተር ሳጅንዘበነጌታነህገልፀዋል፡፡በተማሪፖሊስነትተመልምለውየተደራጁትተማሪዎችበመልካምስነ-ምግባራቸው፣ለሌሎችባላቸውአርዓያነት፣በትምህርትአቀባበላቸው፣ለሰላምባላቸውፅኑአቋም፣በቅንነትናበበጎፈቃድአገልግሎትመስፈርቶችተመዝነውየታመነባቸውእንደሆኑሳጅንዘበነአያይዘውአስረድተዋል፡፡

በእለቱለተማሪፖሊስአባላቱየተሰጠውየስራኦሬንቴሽንመሰረትያደረገውበተማሪፖሊስመተዳደሪያህገ-ደንብላይሲሆንህገ-ደንቡአላማ፣አስፈላጊነት፣የተማሪፖሊሶችመብቶችናግደታዎች፣ተግባርናሃላፊነቶች ፣የስራትኩረትአካባቢዎች፣የደንብልብስናየደረትባጅአጠቃቀም፣የስራአስፈፃሚዎችአመራረጥናየስራድርሻናሌሎችጉዳዮችበጽሁፍቀርበውውይይትተደርጎባቸዋል፡፡በውይይቱምላይየተማሪፖሊሶቹየተጣለባቸውንታላቅሃላፊነትበብቃትለመወጣትከሌሎችአካላትጋርበቅንጅትናበቅርበትእንደሚሰሩተናግረዋል፡፡

በህገ-ደንቡላይበተቀመጠውየተማሪፖሊስስራአስፈፃሚአመራሮችአመራረጥመመሪያመሰረትምልዓተ-ኮሚተውተሟልቶየተገኘበመሆኑከተጠቆሙትእጩአምስትወንዶችናሁለትሴቶችመካከልበአብላጫድምፅመርህአራትአባላትያሉትየስራአስፈፃሚአመራሮችኮሚቴተመርጧል፡፡ከነዚህምመካከልአንዷሴትስትሆንሶስቱደግሞወንዶችናቸው፡፡ከጉባኤተኛውበተሰጣቸውየድምጽደረጃመሰረትም  1ኛ.ተማሪ መብራቱ ቱጂ-ሰብሳቢ፣2ኛ.ተማሪ አሚርሁሴን -ምክትል ሰብሳቢ፣3ኛ.ተማሪ ሄለንመንግስቱ-ፀሃፊእና 4ኛ.ተማሪ  ይማምሙሄ -ገንዘብያዥሆነውበስራአስፈፃሚኮሚቴነትተደራጅተዋል፡፡

በመጨረሻም”መቅደላአምባዩኒቨርሲቲበቆራጥናበሰላምወዳድተማሪዎቹናሰራተኞቹየነቃሰላምእሴትግንባታተሳትፎአመታዊየሰላማዊመማርማስተማርእቅዱንበማሳካትየሰላምዩኒቨርሲቲየሚልወርቃማመጠሪያእንደሚሰጠውአልጠራጠርም” ሲሉየተማሪዎችጉዳይዳይሬክቶሬትዳይሬክተርየሆኑትአቶእያሱጉግሳበማጠቃለያንግግራቸውበተማሪዎቹላይያላቸውንእምነትበማረጋገጥናመልካምየስራጊዜምኞታቸውንበመግለፅመደረኩንቋጭተዋል  ፡፡ ሰላምየህልውናችንመሰረትነውናለሰላምእሴትግንባታየምንሰስተውነገርሊኖረንአይገባም!!

Leave a Reply

Your email address will not be published.