የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎቹን አስመረቀ፡፡

Graduation News Latest News

የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎቹን ዛሬ ጥር 8/2013 ዓ.ም በዋናው ካምፓስ ቱሉ አውሊያ ያስመረቀ ሲሆን በነገው ዕለት ጥር 9/2013 ዓ.ም ደግሞ በመካነሰላም ካምፓስ ያስመርቃል ፡፡በመሆኑም ለተመራቂዎች፣ ለዩኒቨርሲቲው መምህራን ፣ለአስተዳደር ሰራተኞችና ለተመራቂ ተማሪ ወዳጅ ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.