የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ በሁለቱም ካምፓስ የሚገኙ 824 የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎቹን አስመረቀ፡፡
የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎቹን በ16 የትምህርት መስኮች 824 ተማሪዎችን ጥር 8/2013 ዓ.ም በዋናው ካምፓስ ቱሉ አውሊያ እና ጥር 9/2013 ዓ.ም በመካነሰላም ካምፓስ የክብር እንግዶች የጠቅላይ ሚኒስቴር የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስዳደድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ወላጆች፣የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት […]
Continue Reading