የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የጥናት ትልሞች ላይ ግምገማ ተካሄደ፡፡

የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የጥናት ትልሞች ላይ ግምገማ ተካሄደ፡፡ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ መካነ ሰላም ግቢ የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አግልግሎት በማህበራዊ ሳይንስና ሂዩማኒቲስ ኮሌጅ፣ በንግድና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን ባቀረቧቸው 10 ፕሮፖዛሎች ላይ በቀን 26/10/2016ዓ.ም ግምገማ አካሂዷል፡፡ በሁለት መድረክ በተመራው የፕሮፖዛሎች ግምገማ ላይ የተገኙት የግቢው ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ አብዱሮህማን አወል በመክፈቻ ንግግራቸው በ2017 ዓ.ም ከምንሰራቸው […]

Continue Reading

በምርምር ትልሞች ላይ የውስጥ ግምገማ ተደረገ

በምርምር ትልሞች ላይ የውስጥ ግምገማ ተደረገ ሰኔ 24/20 ዓ.ም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ምርምር፣ህትመትና ስነምግባር ስርፀት ዳይሬክቶሬት በ2017 ዓ.ም የስራ ዘመን ወደ ተግባር የሚገቡ የምርምር ትልሞች ተዘጋጅተው ወደ ስራ ክፍሉ እንዲቀርቡ ለተመራማሪዎች ባቀረበው ጥሪ መሰረት 112 የምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ትልሞች ቀርበዋል፡፡ የምርምር፣ህትመትና ስነምግባር ስርፀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አገኝ ሽበሺ (ዶ/ር) የውስጥ ግምገማ […]

Continue Reading

በመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ለተመረጡ መምህራን የ ”R” Software ስልጠና ተሰጠ፡፡

በመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ለተመረጡ መምህራን የ ”R” Software ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ሰኔ/2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ከተለያዩ ትምህርት ክፍል ለተዉጣጡ 40 መምህራን የ R Software ስልጠና ከግንቦት 29-ሰኔ 3 /2016 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዪት በመጡ ከፍተኛ ተመራማሪ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናዉም Setup and configuration, Basic features of R, Getting started […]

Continue Reading

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ፡ ( ሰኔ 2016 ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኑነት) <<A survey on assessment of performing physical activity habit of Mekdla amba university›› እና ‹‹Medication we all need pilis to every one of us>>በሚሉ ሁለት ርዕሶች ላይ በመምህር ሰለሞን ሃብታሙ እና በመምህር ሰለሞን አሳየ ጥናታዊ ጽሁፍ […]

Continue Reading

ተፈጥሮ ሀብት አያያዝ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ (ግንቦት 21/2016 የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የግብርና ና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የተፈጥሮ ሃብት አያያዝ ትምህርት ክፍል ‹‹Future Hydrology of the Upper Blue Nile Basin and its Impact on Grand Ethiopian Renaissance Dam water Resources system>> በሚል ርዕስ የኮሌጁ መምህራንና የትምህርት ክፍሉ ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት በመምህርና ተመራማሪ ካስየ […]

Continue Reading

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተቀናጀ የአፕልና ንብ እርባታ ምርምር ማዕከል በምርምር ጉባኤ ተሳታፊዎች ሲጎበኝ።

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተቀናጀ የአፕልና ንብ እርባታ ምርምር ማዕከል በምርምር ጉባኤ ተሳታፊዎች ሲጎበኝ።

Continue Reading

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ጊዜ ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ አካሄደ።

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ጊዜ ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ አካሄደ። (ግንቦት 19/2024 የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፣ምርምር፣ቴክኖሎጅ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ” Holistic Research: Fostering Synergy across Fields”በሚል ተመራማሪዎችን በመጋበዝ ለሁለተኛ ጊዜ ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ አካሂዷል:: የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና ልማት ም/ፐሬዝዳንት ሰዋአገኝ አስራት (ዶክተር) ለተጋባዥ እንግዶች የእንኳን […]

Continue Reading

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ከአቀስታ ከተማ አስተዳደር ስራና ስልጠና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያስገነባውን የዶሮ እርባታ ማዕከል ለተደራጁ ወጣቶች አስረከበ፡፡

የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ከአቀስታ ከተማ አስተዳደር ስራና ስልጠና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያስገነባውን የዶሮ እርባታ ማዕከል ለተደራጁ ወጣቶች አስረከበ፡፡ (ሚያዚያ/2016 ዓ.ም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ጽ/ቤት) በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ <<Creating Job opportunity for unemployed youth on small scale Chiken production in Legambo and Tenta District of South Wollo Zone Ethiopia>> በሚል ርዕስ በተሰራ ፕሮጀክት 243 […]

Continue Reading